top of page
ምጥቀት በቅኔ አክናፍ - የኢትዮጵያዊው ባለ ቅኔ እና ጸሐፊ ተውኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ
Fri, Sep 12
|Sankofa Video, Books & Cafe
በተሰኘው የፋሲል ይትባረክ መጽሐፍ ዙሪያ ከአስተዋይ መርድ፣ አለም ጸሐይ ወዳጆ፣ ጴጥሮስ ቶጃ (ፒ ኤች ዲ) እንዲሁም ዮዲት ጸጋዬ ጋር የምናደርገውን ውይይት ተገኝተው እንዲካፈሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።
Tickets are not on sale
See other events

Time & Location
Sep 12, 2025, 6:30 PM – 8:30 PM
Sankofa Video, Books & Cafe, 2714 Georgia Ave NW, Washington, DC 20001, USA
Guests
About The Event
አወያይ
አስተዋይ መርዕድ
የውይይት ተሳታፊዎች፡
ጴጥሮስ ቶጃ (ፒ ኤች ዲ ) - በኩትዝታወን ዩኒቨርስቲ የክሪሚናል ጀስቲስ ፕሮፌሰር ኤሚሪተስ እንዲሁም የበርካታ አካዳሚክ ጽሁፎች ደራሲ የሆኑት ፕሮፌስር ጴጥሮስ ቶጃ የ ‘ምጥቀት በቅኔ አክናፍ እሳቤዎች’ ላይ ሃሳብቸውን ያቀርባሉ።
ዓለም ጸኃይ ወዳጆ (አርቲስት) - ገጣሚ፣ ተዋናይ፣ ዲሬክተር እንዲሁም የጣይቱ የባህልና የትምህርት ማዕከል መስራችና መሪ የሆኑት አለምጸኃይ ወዳጆ ‘የሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ስራዎችና የግል ትዝታዬ’ በሚል ርዕስ ልምዳቸውን ያጋሩናል።
ዮዲት ጸጋዬ(ወይዘሮ) - የሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ልጅ ‘ጸጋዬ እንደ አባት’ በሚል ርዕስ የአባታቸውን የግል ትዝታ ያካፍሉናል።
bottom of page





