top of page

ምጥቀት በቅኔ አክናፍ - የኢትዮጵያዊው ባለ ቅኔ እና ጸሐፊ ተውኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ

Fri, Sep 12

|

Sankofa Video, Books & Cafe

በተሰኘው የፋሲል ይትባረክ መጽሐፍ ዙሪያ ከአስተዋይ መርድ፣ አለም ጸሐይ ወዳጆ፣ ጴጥሮስ ቶጃ (ፒ ኤች ዲ) እንዲሁም ዮዲት ጸጋዬ ጋር የምናደርገውን ውይይት ተገኝተው እንዲካፈሉ በአክብሮት እንጋብዛለን።

ምጥቀት በቅኔ አክናፍ - የኢትዮጵያዊው ባለ ቅኔ እና ጸሐፊ ተውኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ
ምጥቀት በቅኔ አክናፍ - የኢትዮጵያዊው ባለ ቅኔ እና ጸሐፊ ተውኔት ጸጋዬ ገብረ መድኅን የሕይወት ታሪክ

Time & Location

Sep 12, 2025, 6:30 PM – 8:30 PM

Sankofa Video, Books & Cafe, 2714 Georgia Ave NW, Washington, DC 20001, USA

About The Event

አወያይ


አስተዋይ መርዕድ


የውይይት ተሳታፊዎች፡


ጴጥሮስ ቶጃ (ፒ ኤች ዲ ) - በኩትዝታወን ዩኒቨርስቲ  የክሪሚናል ጀስቲስ ፕሮፌሰር ኤሚሪተስ እንዲሁም የበርካታ አካዳሚክ ጽሁፎች ደራሲ የሆኑት ፕሮፌስር ጴጥሮስ ቶጃ  የ ‘ምጥቀት በቅኔ አክናፍ እሳቤዎች’ ላይ ሃሳብቸውን ያቀርባሉ።


ዓለም ጸኃይ ወዳጆ (አርቲስት) - ገጣሚ፣ ተዋናይ፣ ዲሬክተር እንዲሁም የጣይቱ የባህልና የትምህርት  ማዕከል መስራችና መሪ የሆኑት አለምጸኃይ ወዳጆ ‘የሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ስራዎችና የግል ትዝታዬ’ በሚል ርዕስ ልምዳቸውን ያጋሩናል።


ዮዲት ጸጋዬ(ወይዘሮ) - የሎሬት ጸጋዬ ገብረ መድኅን ልጅ ‘ጸጋዬ እንደ አባት’ በሚል ርዕስ የአባታቸውን የግል ትዝታ ያካፍሉናል።

Tickets

  • Donation Ticket

    Thank you for donating! Every dollar helps us maintain this sacred space. We appreciate your intentionality in supporting us!

    $

    +Ticket service fee

  • Book Ticket

    This ticket ensures a book will be waiting for you at the register.

    $26.50

    +$0.66 ticket service fee

Total

$0.00

Share This Event

(202) 234-4755 Store | (202) 588-7061 Cafe

2714 Georgia Ave NW, Washington, DC 20001, USA

©2024 Sankofa Video Books & Cafe

Web Design and Photography of Sankofa by melkETsadek

  • facebook
  • googlePlaces
  • twitter
  • instagram
  • googlePlus
bottom of page