top of page

Book Event - "Be-Ente Ethiopia" Book Launch, and Discussion

Sun, Sep 08

|

Sankofa Video, Books and Cafe

Join us 6pm Sunday, September 8th, for Wondimu Geda's new Amharic book "Be-ente Ethiopia" launch, followed by a discussion!

Tickets are not on sale
See other events
Book Event -  "Be-Ente Ethiopia" Book Launch, and Discussion
Book Event -  "Be-Ente Ethiopia" Book Launch, and Discussion

Time & Location

Sep 08, 2024, 6:00 PM – 8:00 PM

Sankofa Video, Books and Cafe, 2714 Georgia Ave NW, Washington, DC 20001, USA

About The Event

ስለ 'በእንተ ኢትዮጵያ' ከወንድሙ ገዳ

‘በእንተ* ኢትዮጵያ’ ብዬ በሰየምኩት በዚህ መጽሐፍ በተለያዩ ጊዜያት የኢትዮጵያን ፖሊቲካዊ፣ ማህባራዊና ባህላዊ ሁኔታዎች በተመለከተ በተሰሙኝ ስሜቶችና በታዩኝን እውነታዎች መሰረትነት እነዚኽኑ ለመዳሰስ፤ ለማኄሳ፤ ለመጠየቅና ለመሞገት ተሞክሯል፡፡ አንደኛው የጽሑፉ ግብ የውይይት መነሻሀሳቦችንና ጥየቄዎችን ለአንባብያን፣ ለሕዝቡና ጉዳዮቹ በተለይ ለሚመለከቷቸው አካላት ማቅረብ ነው፡፡ በሀገራችን እየደረሱ ላሉ ውስብስብ ችግሮች በየዘመኑ የተፈራረቁ መንግስታት ዋነኛ የኃላፊነት ድርሻ እንደተጠበቀ ሆኖ ለገባንበት የተግዳሮት አዙሪት ተጠያቂው እያንዳንዱ ኢትዮጵያዊና ትውልደ ኢትዮጵያዊ በመሆኑ ተጨባጭ መፍትሄውም (ጣት ከመጠቋቆም፣ እልህ ከመጋባትና ከመበሻሸቅ

ባሻገር) የእያንዳንዱ ዜጋ የድርሻውን ማዋጣትና ተግባራዊ ሀላፊነቱን መወጣት ነው የሚለው ዋነኛ የመጽሐፉ ማጠንጠኛ ሀሳብ ነው፡፡ ከጥንት እስከአሁን ያሉና የነበሩ የፖለቲካ መሪዎቻችንም ሆኑ ምሁራን ለጥፋት በለው ልማት ከሌላ አለም የተላኩብን ባእድ ፍጡራን ሳይሆኑ የባህሎቻችንና የፍልስፋናዎቻችን ውልደቶች ናቸው፡፡ በመሆኑም የጽሑፍ አንዱ መነሻ ሀሳብ አምባገነን መንግስታት ብቻቸውን ይህንን የተግዳሮት አዙሪት ሊያስቀጥሉ አይችሉም የሚል ነው፡፡ ‘እንንቃና ለመፍትሄዎች እንሰባሰብ፤ ባለአፍሮ አይገባ መስቀል ቄስ፣ የነገር ውል አራቂ ወልይ፣ ግጭት ፈቺ አበጋር፣ አዋቂ አስታራቂ አባቦኩ፣ ልበብር እመምኔት፣ የበቁ ሸሆይ፣ ጉምቱው ቃዲ፣ የነቃሽ ዱበርቲ፣ የተምታቱ…

Share This Event

(202) 234-4755 Store | (202) 588-7061 Cafe

2714 Georgia Ave NW, Washington, DC 20001, USA

©2024 Sankofa Video Books & Cafe

Web Design and Photography of Sankofa by melkETsadek

  • facebook
  • googlePlaces
  • twitter
  • instagram
  • googlePlus
bottom of page